Divine Liturgy Service Hours: Saturday @ 5:00 am – 8:00 am | Sunday @ 4:00 am – 7:00 am

የዐቢይ ጾም ሶስተኛ ሳምንት “ምኩራብ”

Mikurab

፩. መግቢያ፡ስያሜና ምንነትምኩራብ ማለት በቀጥታ ትርጉሙ “መሰብሰቢያ” ወይም “መማሪያ” ማለት ነው። ቅዱስ ያሬድ የጌታን ጾም ሳምንታት በሰየመበት ስያሜው ሦስተኛውን ሳምንት ጌታ በምኩራብ ማስተማሩን፤ መስበኩንና መፈወሱን ለማስታወስ ምኩራብ ብሎ ሰይሞታል። የምኩራብ ሥርዓት የተጀመረው በባቢሎን ነው። እስራኤላውያን በናቡከደነጾር ተማርከው ወደ ባቢሎን ሲሄዱ፣ የነበረው አንድ መቅደስ (የሰሎሞን መቅደስ) ፈርሶ ነበር። በኦሪት ሕግ መሠረት ደግሞ በባዕድ ሀገር መቅደስ መሥራት አይፈቀድም […]